በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት ኢንስፔክሽን እና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ፅ/ቤት የተቋቋመውና በልዩ ወረዳዎች በሚገኙ ሴክተር ተቋማት ላይ የአባላትን የተግባር እንቅስቃሴ ሲመለከት የቆየው የኢንስፔክሽን ቡድን የግብረ መልስ ሪፖርቱን ለከፍተኛ አመራሮች አቅርቧል